May 17, 2012

መቃብሬ ላይ 'ሚጣፍ



ጥብቅ ማሳሰቢያ ሸክላን ለምትሰሩ
እዚህ መቃብር ላይ አፈር አትዝገኑ
ሲነድ ሲቃጠል ሲጨስ በመኖሩ
ሲቃጠል ለሚኖር ....................
ለጀበና መስሪያ አይሆንም አፈሩ ::

ኑረዲን ዒሣ

No comments: