May 17, 2012
መቃብሬ ላይ 'ሚጣፍ
ጥብቅ
ማሳሰቢያ
ሸክላን
ለምትሰሩ
እዚህ
መቃብር
ላይ
አፈር
አትዝገኑ
ሲነድ
ሲቃጠል
ሲጨስ
በመኖሩ
ሲቃጠል
ለሚኖር
....................
ለጀበና
መስሪያ
አይሆንም
አፈሩ
::
ኑረዲን
ዒሣ
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment